በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ፕሬስ ይዞታ ላይ የተካሄደ ውይይት


በኢትዮጵያ ፕሬስ ይዞታ ላይ የተካሄደ ውይይት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:50 0:00

የኢትዮጵያን የመገናኛ ብዙሃን ምህዳር የማሻሻሉና የማስፋቱ ሂደት ከሀገሪቱ ወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ ጋር በተያያዘ መቀዛቀዙን የዘርፉ ባለሞያዎች ተናግረዋል።

ባለፈው ዓመት በፓርላማ የፀደቀው የመገናኛ ብዙሃን ሕግ ከፍተኛ እመርታ ያሳየ መሆኑን የገለፁት ባለሞያዎቹ ለተግባራዊነቱ መስራትና ቀደም ሲል የነበረውን መነቃቃት ማስቀጠል እንደሚገባም ዛሬ በባህር ዳር ከተማ በተካሄደው የውይይት መድረክ ላይ አሳስበዋል።

የኢትዮጵያ ሚድያ ማሻሽያ ለውጦች፣ ተግዳሮቶች እና ቀጣይነት ላይ የሚመክር ውይይት የዘርፉ ባለሞያዎች እና ምሑራን በተገኙበት በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል።

የአስቴር ምስጋናው ዘገባን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG