በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሰሜን ኢትዮጵያ የተካሄደው ጦርነት የጤና አገልግሎት ማስተጓጎሉ ተገለፀ


በሰሜን ኢትዮጵያ የተካሄደው ጦርነት የጤና አገልግሎት ማስተጓጎሉ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:52 0:00

በሰሜን ኢትዮጵያ የተካሄደው ጦርነት በአማራ ክልል 50 በመቶ የሚሆነውን የጤና አገልግሎት ማስተጓጎሉ ተገለፀ። ይህም በተለይ በእናቶች እና ህፃናት ጤና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ከፍተኛ እክል ማሳደሩን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታውቋል። ዛሬ በባህርዳር ከተማ በአማራ ክልል ከሁሉምየጤና ተቋማት የተውጣጡ ባለሞያዎች የተገኙበት ጤናችን

"ለህልውናች " በሚል ርዕስ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG