በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደራሼና ኮንሶ የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ አካባቢው ላይ ኮማንድ ፖስት ተቋቋመ


በደራሼና ኮንሶ የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ አካባቢው ላይ ኮማንድ ፖስት ተቋቋመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:38 0:00

በደራሼና ኮንሶ የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ አካባቢው ላይ ኮማንድ ፖስት ተቋቋመ

በደቡብ ክልል ደራሼ ልዩ ወረዳ በጊዜያዊ ወታደራዊ ዕዝ ሥር እንዲተዳደር ተወስኖ ተወስኖ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አከባቢውን መረከቡንና መቆጣጠሩን ክልሉ አስታወቀ።

በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የመልካም አስተዳደር ዘርፍ አስተባባሪ እና የክልሉ የሰላም እና የፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አለማየሁ ባውዲ፤ መንግሥታዊ መዋቅሩን አፍርሶ የራሱን ሕገ ወጥ ሥርዓት ለመዘርጋት አቅደው ነበር የተባሉ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተናግረዋል።

ባለፈው ቅዳሜ የወረዳውን አስተዳዳሪ ጨምሮ ሌሎች የአካባቢው ባለሥልጣናትን፣ የፌዴራል ፖሊስ እና የክልሉ ልዩ ኃይል አባላትን ገደለ የተባለው ቡድን አምስት መሪዎችም በቁጥጥር ስር መዋላቸውንም ተናግረዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG