በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮንሶና ደራሼ ግጭት እና የታገቱት አገር ጎብኝዎች


የኮንሶና ደራሼ ግጭት እና የታገቱት አገር ጎብኝዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:16 0:00

በኮንሶ እና በደራሼ መካከል በተከሰተ ግጭት ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ሲቪሎች እና የደቡብ ክልል ልዩ ኃይል አባላት መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ በስልክ አስታወቁ።
ከአርባ ምንጭ ወደ ጂንካ ሲጓዙ የነበሩ የውጭ አገር ጎብኚዎችም በተተኮሰባቸው ጥይት ተሽከርካሪያቸው ተመትቶ መታገታቸው፤ ጎብኚዎቹን ለማዳን የተንቀሳቀሱ የፀጥታ ኃሎችም የጥቃቱ ሰለባ መሆናቸውን የዐይን እማኞች ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG