በኮንሶ እና በደራሼ መካከል በተከሰተ ግጭት ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ሲቪሎች እና የደቡብ ክልል ልዩ ኃይል አባላት መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ በስልክ አስታወቁ።
ከአርባ ምንጭ ወደ ጂንካ ሲጓዙ የነበሩ የውጭ አገር ጎብኚዎችም በተተኮሰባቸው ጥይት ተሽከርካሪያቸው ተመትቶ መታገታቸው፤ ጎብኚዎቹን ለማዳን የተንቀሳቀሱ የፀጥታ ኃሎችም የጥቃቱ ሰለባ መሆናቸውን የዐይን እማኞች ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ