በኮንሶ እና በደራሼ መካከል በተከሰተ ግጭት ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ሲቪሎች እና የደቡብ ክልል ልዩ ኃይል አባላት መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ በስልክ አስታወቁ።
ከአርባ ምንጭ ወደ ጂንካ ሲጓዙ የነበሩ የውጭ አገር ጎብኚዎችም በተተኮሰባቸው ጥይት ተሽከርካሪያቸው ተመትቶ መታገታቸው፤ ጎብኚዎቹን ለማዳን የተንቀሳቀሱ የፀጥታ ኃሎችም የጥቃቱ ሰለባ መሆናቸውን የዐይን እማኞች ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 18, 2023
የወለንጭቲ እና ቢሾፍቱ ከተሞች ጥቃት
-
ሜይ 15, 2023
የብሄራዊ እርቅ ጥያቄ ፈተናዎች
-
ኤፕሪል 27, 2023
የታንዛኒያው የሰላም ንግግር በቅድመ ድርድር ጉዳዮች ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ