በኮንሶ እና በደራሼ መካከል በተከሰተ ግጭት ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ሲቪሎች እና የደቡብ ክልል ልዩ ኃይል አባላት መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ በስልክ አስታወቁ።
ከአርባ ምንጭ ወደ ጂንካ ሲጓዙ የነበሩ የውጭ አገር ጎብኚዎችም በተተኮሰባቸው ጥይት ተሽከርካሪያቸው ተመትቶ መታገታቸው፤ ጎብኚዎቹን ለማዳን የተንቀሳቀሱ የፀጥታ ኃሎችም የጥቃቱ ሰለባ መሆናቸውን የዐይን እማኞች ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 29, 2023
ዩክሬን አጋሮቿ የመካላከያ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ጠየቀች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ
-
ኦክቶበር 11, 2023
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው