ለሰላሳ አመታት በተባበሩት መንግስታት የስደተኛ መርጃ ድርጅት (ዩ ኤን ኤች ሲ አር) ያገለገሉት አቶ መንገሻ ከበደ 'A Fulfilling Journey Through Conflicts and Contradictions' ወይም 'በግጭቶችና ቅራኔዎች ውስጥ ስኬታማ ጉዞ' በሚል ርዕስ በቅርቡ በእንግሊዘኛ ባሳተሙት መፅሃፍ ዓለም አቀፍ ተቋማት - ከፆታ እኩልነት እስከ ትምህርት፣ ከወረርሽኝ እስከ ኢኮኖሚ - ያሉ፣ የትውልዱን ተግዳሮቶች ለመፍታት የሚሄዱባቸውን መንገዶች ይዳስሳል። ስመኝሽ የቆየ በነዚህ ሀሳቦች ዙሪያ ከአቶ መንገሻ ጋር ቆይታ አድርጋለች።
ዓለም አቀፍ ተቋማት ተልዕኳቸውን ማሳካት ለምን ተሳናቸው?
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 22, 2025
እየሻከረ የመጣው የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ግንኙነት እና ሰሞነኛ ውዝግብ
-
ፌብሩወሪ 21, 2025
በጋምቤላ ክልል በኮሌራ ወረርሽን ከ15 በላይ ሰዎች ሞቱ
-
ፌብሩወሪ 20, 2025
በትግራይ በጸጥታ ኃይሎች እና ነዋሪዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት 17 ሰዎች መጎዳታቸውን ተገለጸ
-
ፌብሩወሪ 19, 2025
አሜሪካና ሩሲያ ግንኙነታቸውን ለማሻሻልና የዩክሬኑን ጦርነት ለማስቆም አብረው ለመሥራት ተስማሙ