ለሰላሳ አመታት በተባበሩት መንግስታት የስደተኛ መርጃ ድርጅት (ዩ ኤን ኤች ሲ አር) ያገለገሉት አቶ መንገሻ ከበደ 'A Fulfilling Journey Through Conflicts and Contradictions' ወይም 'በግጭቶችና ቅራኔዎች ውስጥ ስኬታማ ጉዞ' በሚል ርዕስ በቅርቡ በእንግሊዘኛ ባሳተሙት መፅሃፍ ዓለም አቀፍ ተቋማት - ከፆታ እኩልነት እስከ ትምህርት፣ ከወረርሽኝ እስከ ኢኮኖሚ - ያሉ፣ የትውልዱን ተግዳሮቶች ለመፍታት የሚሄዱባቸውን መንገዶች ይዳስሳል። ስመኝሽ የቆየ በነዚህ ሀሳቦች ዙሪያ ከአቶ መንገሻ ጋር ቆይታ አድርጋለች።
ዓለም አቀፍ ተቋማት ተልዕኳቸውን ማሳካት ለምን ተሳናቸው?
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ