ለሰላሳ አመታት በተባበሩት መንግስታት የስደተኛ መርጃ ድርጅት (ዩ ኤን ኤች ሲ አር) ያገለገሉት አቶ መንገሻ ከበደ 'A Fulfilling Journey Through Conflicts and Contradictions' ወይም 'በግጭቶችና ቅራኔዎች ውስጥ ስኬታማ ጉዞ' በሚል ርዕስ በቅርቡ በእንግሊዘኛ ባሳተሙት መፅሃፍ ዓለም አቀፍ ተቋማት - ከፆታ እኩልነት እስከ ትምህርት፣ ከወረርሽኝ እስከ ኢኮኖሚ - ያሉ፣ የትውልዱን ተግዳሮቶች ለመፍታት የሚሄዱባቸውን መንገዶች ይዳስሳል። ስመኝሽ የቆየ በነዚህ ሀሳቦች ዙሪያ ከአቶ መንገሻ ጋር ቆይታ አድርጋለች።
ዓለም አቀፍ ተቋማት ተልዕኳቸውን ማሳካት ለምን ተሳናቸው?
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ