ለሰላሳ አመታት በተባበሩት መንግስታት የስደተኛ መርጃ ድርጅት (ዩ ኤን ኤች ሲ አር) ያገለገሉት አቶ መንገሻ ከበደ 'A Fulfilling Journey Through Conflicts and Contradictions' ወይም 'በግጭቶችና ቅራኔዎች ውስጥ ስኬታማ ጉዞ' በሚል ርዕስ በቅርቡ በእንግሊዘኛ ባሳተሙት መፅሃፍ ዓለም አቀፍ ተቋማት - ከፆታ እኩልነት እስከ ትምህርት፣ ከወረርሽኝ እስከ ኢኮኖሚ - ያሉ፣ የትውልዱን ተግዳሮቶች ለመፍታት የሚሄዱባቸውን መንገዶች ይዳስሳል። ስመኝሽ የቆየ በነዚህ ሀሳቦች ዙሪያ ከአቶ መንገሻ ጋር ቆይታ አድርጋለች።
ዓለም አቀፍ ተቋማት ተልዕኳቸውን ማሳካት ለምን ተሳናቸው?
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
ኩፍኝ አማሮ ልዩ ወረዳ ገብቷል
-
ጃንዩወሪ 21, 2023
የሚኒስትሮች ሹመት ለፓርላማ ቀረበ
-
ጃንዩወሪ 18, 2023
ራስን ማጥፋት የአይምሮ ጤና ቀውስ ውጤት ነው
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
“ሸኔ” በተባሉ ታጣቂዎች በተከፈተ ጥቃት ሰዎች መገደላቸውና እስረኞች ማምለጣቸው ተነገረ
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
የቀድሞ የብሔራዊ የመረጃ ደህንነት ም/ዋና ዳይሬክተር ዛሬ ከእስር ተለቀቁ