በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያዊያን የጋራ ኢፍጣር ምሽት በአሜሪካ


የኢትዮጵያዊያን የጋራ ኢፍጣር ምሽት በአሜሪካ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:44 0:00

ከሁለት ዓመታት መራራቅ በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሰሞኑ በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን የእስልምና ዕምነት ተከታዮች የገቢ ማሰባሰቢያና ኢፍጣር ስነስርዓት በጋራ አከናውነዋል ። ፈርስት ሂጂራ የተሰኘው ቀደምት የትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ማህበረሰብ ማዕከል ያስተባበረው ልዩ ዝግጅት የተከናወነው በአናንዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አዳራሽ ውስጥ ነው። ሀብታሙ ስዩም ተሳታፊዎች እና አስተባባሪዎችን አነጋግሮ ቀጣዩን ዘገባ አሰናድቷል።

የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች

ሁሉንም ክፍሎች ይመልከቱ
XS
SM
MD
LG