በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያዊያን የጋራ ኢፍጣር ምሽት በአሜሪካ


የኢትዮጵያዊያን የጋራ ኢፍጣር ምሽት በአሜሪካ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:44 0:00

ከሁለት ዓመታት መራራቅ በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሰሞኑ በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን የእስልምና ዕምነት ተከታዮች የገቢ ማሰባሰቢያና ኢፍጣር ስነስርዓት በጋራ አከናውነዋል ። ፈርስት ሂጂራ የተሰኘው ቀደምት የትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ማህበረሰብ ማዕከል ያስተባበረው ልዩ ዝግጅት የተከናወነው በአናንዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አዳራሽ ውስጥ ነው። ሀብታሙ ስዩም ተሳታፊዎች እና አስተባባሪዎችን አነጋግሮ ቀጣዩን ዘገባ አሰናድቷል።

XS
SM
MD
LG