በጦርነትና ግጭት ውስጥ ሆነው የተፈተኑና ወደ መንግሥት ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያላመጡ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከ2014 ዓ.ም መደበኛ ተፈታኞች ጋር እንዲፈተኑ ተወሰነ። የትምህርት ሚኒስቴር ከክልል እና ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች ጋር በመሆን ዛሬ ለመንግሥት መገናኛ ብዙኃን በሰጠው መግለጫ፣ ከዚህ በፊት በተወሰነው የመቁረጫ ነጥብ ወደ ዩኒቨርሲቲ ከሚገቡት ተማሪዎች ውጭ ግጭት አለባቸው ከተባሉ ክልሎች ተጨማሪ ተማሪዎች እንደሚገቡ አስታውቋል፡፡ ጉዳዩን ሲከታተል የነበረው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት፣ ሥራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እንዲሁም የሕዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም የሚኒስቴሩን እርምጃ አድንቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 19, 2024
የሰው ሰራሽ ሙቀት ማዕበል በምዕራብ አፍሪካ
-
ኤፕሪል 19, 2024
በኢትዮጵያ የሙዚቃ አልበም ሥራዎች መሟሟቅ “የሙዚቃ ዘመን ለውጥን ያሳያል”
-
ኤፕሪል 19, 2024
በጉጉት የሚጠበቀው የለንደኑ የሴቶች ማራቶን
-
ኤፕሪል 19, 2024
ግብጽ በሰው 5 ሺሕ ዶላር እያስከፈለች የፍልስጤም ስደተኞችን እየተቀበለች ነው
-
ኤፕሪል 19, 2024
ባይደን ከቻይና በሚገቡ አንዳንድ የብረታ ብረት ምርቶች ላይ ሦስት እጥፍ ቀረጥ ሊጥሉ ነው