ልዩ ፍላጎት ላላቸው ህፃናት የሚሰጥ የኮዲንግ ሥልጠና
በኢትዮጵያ ልዩ ፍላጎት ያላቸው ህፃናት ከሌሎች ተማሪዎች ጋር ተቀላቅለው ለመማር የሚያስችላቸው በቂ ድጋፍ ባለመኖሩ የትምሕርት ተሳትፏቸው በጣም ዝቅተኛ ነው። ራዕይ የተሰኘ አንድ የህፃናት መርጃ ድርጅት ግን እነዚህ ህፃናት ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ትምህርቶች ልዩ ተሰጥኦ እንዳላቸው በመረዳት በተለይ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላላቸው ህፃናት ነፃ የሞያና የቴክኖሎጂ ስልጠናዎችን በመስጠት ተማሪዎቹ እራሳቸውን እንዲችሉ እያገዘ ይገኛል።ሙሉ ዝግጅቱን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 09, 2023
የዓለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ የርዳታ ምግብ ሥርጭቱን ማቆሙን አስታወቀ
-
ጁን 09, 2023
ከሱዳን ጦርነቱን የሸሹ ከ41ሺሕ በላይ ሰዎች ኢትዮጵያ ገቡ
-
ጁን 09, 2023
የቴክኖሎጂ ሁለት ስለቶች - በኤልያስ ስሜ “የተወጠረ ገመድ”