ልዩ ፍላጎት ላላቸው ህፃናት የሚሰጥ የኮዲንግ ሥልጠና
በኢትዮጵያ ልዩ ፍላጎት ያላቸው ህፃናት ከሌሎች ተማሪዎች ጋር ተቀላቅለው ለመማር የሚያስችላቸው በቂ ድጋፍ ባለመኖሩ የትምሕርት ተሳትፏቸው በጣም ዝቅተኛ ነው። ራዕይ የተሰኘ አንድ የህፃናት መርጃ ድርጅት ግን እነዚህ ህፃናት ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ትምህርቶች ልዩ ተሰጥኦ እንዳላቸው በመረዳት በተለይ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላላቸው ህፃናት ነፃ የሞያና የቴክኖሎጂ ስልጠናዎችን በመስጠት ተማሪዎቹ እራሳቸውን እንዲችሉ እያገዘ ይገኛል።ሙሉ ዝግጅቱን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ