ልዩ ፍላጎት ላላቸው ህፃናት የሚሰጥ የኮዲንግ ሥልጠና
በኢትዮጵያ ልዩ ፍላጎት ያላቸው ህፃናት ከሌሎች ተማሪዎች ጋር ተቀላቅለው ለመማር የሚያስችላቸው በቂ ድጋፍ ባለመኖሩ የትምሕርት ተሳትፏቸው በጣም ዝቅተኛ ነው። ራዕይ የተሰኘ አንድ የህፃናት መርጃ ድርጅት ግን እነዚህ ህፃናት ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ትምህርቶች ልዩ ተሰጥኦ እንዳላቸው በመረዳት በተለይ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላላቸው ህፃናት ነፃ የሞያና የቴክኖሎጂ ስልጠናዎችን በመስጠት ተማሪዎቹ እራሳቸውን እንዲችሉ እያገዘ ይገኛል።ሙሉ ዝግጅቱን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 30, 2023
በዐማራ ክልል የሚገኙ ተፈናቃዮች በሀገራዊ ምክክር ሒደቱ መሳተፍ እንዲችሉ ጠየቁ
-
ኖቬምበር 30, 2023
አወዛጋቢ እና ስመጥር የአሜሪካ የፖለቲካ መሪ ህይወት እና ትተውት ያለፉት ቅርስ
-
ኖቬምበር 30, 2023
ባይደን በኮሎራዶ ስለ ባይዶኖሚክስ ተናገሩ
-
ኖቬምበር 30, 2023
በሺርካ ወረዳ ሃይማኖት የለየ በተባለ ጥቃት 36 ምእመናን ሲገደሉ ቀሪዎቹ እንደሸሹ ተገለጸ
-
ኖቬምበር 30, 2023
እንባ ጠባቂ ተቋም በግሉ ዘርፍ አስተዳደራዊ በደሎች ላይ “ምርመራ ልጀምር ነው” አለ
-
ኖቬምበር 30, 2023
የርዳታ ውስንነት እና የመንገዶች ብልሽት የጎርፍ ተጎጂዎችን ተደራሽነት አዳጋች ማድረጉ ተገለጸ