በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ረመዳን በአሜሪካ ፦ በዩናይትድ ስቴትስ ከሚኖሩ ትውልደ- ኢትዮጵያዊ ጋር የተደረገ ቆይታ


ረመዳን በአሜሪካ ፦ በዩናይትድ ስቴትስ ከሚኖሩ ትውልደ- ኢትዮጵያዊ ጋር የተደረገ ቆይታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:18 0:00

የያዝነው ወር በእስልምና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ ቅዱስ ጾም ተብሎ የሚገለጸው የረመዳን ጾም እየተከወነበት ይገኛል ። ይሄንን ልዩ ወር ከሀገራቸው ርቀው በአሜሪካ የሚሳልፉ ትወልደ-ኢትዮጵያዊያን የረመዳን የጾም ሰሞን ያለውን ድባብ እና ተያያዥ ጉዳዮች እንዲያጋሩን ጥረት አድርገናል ። ለዛሬ በዩናይትድ ስቴትስ ከ10 ዓመታት በላይ ከኖረችው ረፍረፍ ጀማል ጋር ቆይታ አድርገናል ።

XS
SM
MD
LG