በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዴቪድ ሳተርፊልድ ከኃላፊነታቸው ሊለቁ ነው መባሉን ተከትሎ የተሰጠ ትንታኔ


ዴቪድ ሳተርፊልድ ከኃላፊነታቸው ሊለቁ ነው መባሉን ተከትሎ የተሰጠ ትንታኔ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:02 0:00

በአፍሪካ ቀንድ ከፍተኛው የዩናይትድ ስቴትስ ዲፕሎማት ዴቪድ ሳተርፊልድ ላለፉት ሦስት ወራት ያገለገሉበትን ኃላፊነታቸውን ሊለቁ መሆኑን ፎሪን ፖሊሲ መጽሔት ያነጋገራቸውን የአሁን እና የቀድሞ የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናት ዋቢ አድርጎ ሮይተርስ ትናንት ዘግቧል።

የተባለውን ዜና መሰረት በማድረግ የአሜሪካ ድምጿ ካሮል ቫንዳም ከአንድ የዩናይትድ ስቴትስ የቀድሞ ዲፕሎማት እና የአካባቢው ጉዳዮች አዋቂ ጋር ያደረገችውን ቃለ ምልልስ እና የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት በትናንትናው ዕለት የሰጠውን ምላሽ ያጣመረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG