በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፑቲን ሩሲያን ወደ ቀደመው ክብር ለመመለስ መነሳታቸውን ባለሞያዎች ተናገሩ


ፑቲን ሩሲያን ወደ ቀደመው ክብር ለመመለስ መነሳታቸውን ባለሞያዎች ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:10 0:00

የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ያለ አንዳች ቀስቃሽ ምክኒያት በዩክሬይን ላይ በፈጸሙት ወረራ ለዐስርታት የዘለቀው አንጻራዊ ሰላም እና መረጋጋት እንዲያበቃ ምክኒያት ሆነዋል።

የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ተንታኞች እንደሚሉትም የፑቲን ልዩ የርዕዮተ ዓለማዊ ትኩረት፣ ሩስያን ሶቭየት ኅብረት ከመበታተኗ በፊት ወደ ነበራት የልዕለ ኃያልነት መንበር መመለስ ነው።

/የአሜሪካ ድምጿ ከፍተኛ የዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች ዘጋቢ ሲንዲ ሴይን ቭላድሚር ፑቲን በትመለከተ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG