"የኔ መንገድ " - ህግ እና ፍትህ ተኮሩ የንቃት መድረክ
"የኔ መንገድ"- በአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድዖ የሚደገፍ ኢትዮጵያዊያን ስለ መብት እና ግዴታቸው እንዲያውቁ ለማስቻል ያለመ ራዲዖ መርሀ-ግብር ነው። በድጋሚ ከተዋቀረ ወዲህ 100ኛ ሳምንቱን ከሰሞኑ ያከበረው መሰናዶው፣ በልዩ ሁኔታ ወጣቶችን የሚመለከቱ ጉዳዮችንም በተደጋጋሚ አስተናግዷል። ስለ ተወሰኑት ጉዳዮች ይዘት ብሎም፣ ስለ መሰናዶው ጉዞ የበለጠ ለማወቅ ሀብታሙ ስዩም የ "የኔ መንገድን" ዋና አዘጋጅ ፣ ጋዜጠኛ እና ህግ ባለሙያው ሰለሞን ጓንጉልን አነጋግሯል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
የወደሙ ትምሕርት ቤቶች ግንባታ ሊጀመር ነው
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
ጤፍ እና ነፃነት
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
የሞቃዲሾው የአራቱ ሀገሮች የጸጥታ ጉዳዮች ጉባኤ
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
በትግራይ የሕክምና አገልግሎት መስጠት ፈታኝ ሆኗል
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
የቅዱስ ሲኖዶሱ መልስ እና የዋሺንግተን ዲሲው ሰልፍ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
“እስራኤል እና ፍልስጤም በሰላም የሚኖሩበት መፍትሄ ግድ ነው” ብሊንከን