"የኔ መንገድ " - ህግ እና ፍትህ ተኮሩ የንቃት መድረክ
"የኔ መንገድ"- በአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድዖ የሚደገፍ ኢትዮጵያዊያን ስለ መብት እና ግዴታቸው እንዲያውቁ ለማስቻል ያለመ ራዲዖ መርሀ-ግብር ነው። በድጋሚ ከተዋቀረ ወዲህ 100ኛ ሳምንቱን ከሰሞኑ ያከበረው መሰናዶው፣ በልዩ ሁኔታ ወጣቶችን የሚመለከቱ ጉዳዮችንም በተደጋጋሚ አስተናግዷል። ስለ ተወሰኑት ጉዳዮች ይዘት ብሎም፣ ስለ መሰናዶው ጉዞ የበለጠ ለማወቅ ሀብታሙ ስዩም የ "የኔ መንገድን" ዋና አዘጋጅ ፣ ጋዜጠኛ እና ህግ ባለሙያው ሰለሞን ጓንጉልን አነጋግሯል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 08, 2025
የፖለቲካ ምርጫ እና ጭንቀት
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
ያለ ዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ያስችላሉ የተባሉ ሰነዶች ይፋ ሆኑ
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የፀሎት እና የሰላም ጥሪ አቀረቡ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
በካልፎርኒያው ቃጠሎ ጉዳይ የኤዲሰን የኤሌክትሪክ አከፋፋይ ኩባንያ ተከሰሰ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
"ዩናይትድ ስቴትስ በጦርነት የዳሸቀቸውን ጋዛን ትይዛለች" ፕሬዝደንት ትረምፕ