"የኔ መንገድ " - ህግ እና ፍትህ ተኮሩ የንቃት መድረክ
"የኔ መንገድ"- በአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድዖ የሚደገፍ ኢትዮጵያዊያን ስለ መብት እና ግዴታቸው እንዲያውቁ ለማስቻል ያለመ ራዲዖ መርሀ-ግብር ነው። በድጋሚ ከተዋቀረ ወዲህ 100ኛ ሳምንቱን ከሰሞኑ ያከበረው መሰናዶው፣ በልዩ ሁኔታ ወጣቶችን የሚመለከቱ ጉዳዮችንም በተደጋጋሚ አስተናግዷል። ስለ ተወሰኑት ጉዳዮች ይዘት ብሎም፣ ስለ መሰናዶው ጉዞ የበለጠ ለማወቅ ሀብታሙ ስዩም የ "የኔ መንገድን" ዋና አዘጋጅ ፣ ጋዜጠኛ እና ህግ ባለሙያው ሰለሞን ጓንጉልን አነጋግሯል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 10, 2025
የአሜሪካ ታጋቾች ተደራዳሪ ከሐማስ ጋራ የነበራቸውን ንግግር “ጠቃሚ” ብለውታል
-
ማርች 09, 2025
"ከከተሞች ውጭ ያሉ አካል ጉዳተኞችም ትኩረትን ይሻሉ" - ሠዓሊ ብሩክ የሺጥላ
-
ማርች 09, 2025
አትሌቶችን በማፍራት ያለእድሜ ጋብቻን የሚከላከለው ተቋም
-
ማርች 09, 2025
የንጽሕና መጠበቂያ አቅርቦት ለማሻሻል ያለመችው ወጣት
-
ማርች 08, 2025
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማርች 8ትን በሴቶች ብቻ በሚደረጉ በረራዎች እያከበረ ነው