"የኔ መንገድ " - ህግ እና ፍትህ ተኮሩ የንቃት መድረክ
"የኔ መንገድ"- በአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድዖ የሚደገፍ ኢትዮጵያዊያን ስለ መብት እና ግዴታቸው እንዲያውቁ ለማስቻል ያለመ ራዲዖ መርሀ-ግብር ነው። በድጋሚ ከተዋቀረ ወዲህ 100ኛ ሳምንቱን ከሰሞኑ ያከበረው መሰናዶው፣ በልዩ ሁኔታ ወጣቶችን የሚመለከቱ ጉዳዮችንም በተደጋጋሚ አስተናግዷል። ስለ ተወሰኑት ጉዳዮች ይዘት ብሎም፣ ስለ መሰናዶው ጉዞ የበለጠ ለማወቅ ሀብታሙ ስዩም የ "የኔ መንገድን" ዋና አዘጋጅ ፣ ጋዜጠኛ እና ህግ ባለሙያው ሰለሞን ጓንጉልን አነጋግሯል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 03, 2023
ባንተኛስ?!
-
ጁን 02, 2023
በመስጂዶች ማፍረስ በቀጠለው ተቃውሞ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ
-
ጁን 02, 2023
የዕውቀት አሸጋጋሪው - “ቤማንዳ” የምስጋና ምሽት
-
ጁን 02, 2023
በካሜሩን ባህላዊ መሪው ከ18 ወራት እገታ በኋላ ተለቀቁ
-
ጁን 02, 2023
የ“ሲድ ኢትዮጵያ”- የዘንድሮ ተሸላሚ ብርቱ ኢትዮጵያውያን