በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድሬደዋ ከተማ የክርስትና እምነት ተከታዮች ለሙስሊም ምዕመናን ያዘጋጁት አፍጥር


በድሬደዋ ከተማ የክርስትና እምነት ተከታዮች ለሙስሊም ምዕመናን ያዘጋጁት አፍጥር
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:53 0:00

በድሬዳዋ የሚገኙ የክርስትና እምነት ተከታይ ወጣቶች ከራሳቸውና ከከተማዋ የንግድ ማኅበረሰብ ገንዘብ በማስባሰብ ለሙስሊም ምዕመናን በከተማዋ “ለገሐሬ” እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የመንገድ ላይ አፍጥር መርሐ ግብር አዘጋጅተው ነበር። ምዕመናኑ የከተማዋ ክርስትያን ወጣቶች ባዘጋጁት የአፍጥር መርሃ ግብር ደስተኛ መሆናቸውን የገለጹ ሲሆን እነሱም በክርስትያን በዓላት ላይ ተመሳሳይ ድጋፍ ማድረጋቸውን እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል።

XS
SM
MD
LG