በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካ መልካምና አሳታፊ አስተዳደርን በመጠቀም ሽብርተኝነትን መዋጋት ትችላለች ተባለ


አፍሪካ መልካምና አሳታፊ አስተዳደርን በመጠቀም ሽብርተኝነትን መዋጋት ትችላለች ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:18 0:00

በአፍሪካ ፅንፈኝነትን የሚዋጉ መንግሥታት በሃገራቸው መረጋጋትን ለማስፈን፣ መልካም አስተዳድር፣ ጠንካራ የፍትሕ ሥርዓት እና በተለይ የተገፉ የማኅበረሰብ ክፍሎችን አሳታፊ የሚያደርግ ሁኔታን መፍጠር እንደሚኖርባቸው፣ አንድ የዩናይትድ ስቴትስ የጦር ሀይል ኮማንደር ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG