በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአንበጣ መንጋን ለመከላከል ያቀረበው የአውሮፕላን ጥያቄ እንዳልተመለሰለት ኦሮምያ ክልል ጠቀየ


የአንበጣ መንጋን ለመከላከል ያቀረበው የአውሮፕላን ጥያቄ እንዳልተመለሰለት ኦሮምያ ክልል ጠቀየ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:22 0:00

ኦሮምያ ክልል ቦረና ዞን ተልተሌ ወረዳ ውስጥ ተከስቷል የተባለውን የአንበጣ መንጋ ለመከላከል ከኢትዮጵያ የግብርና ሚኒስቴር የጠየቀውን የአውሮፕላን ድጋፍ አለማግኘቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። ግብርና ሚኒስቴር የተጠየቀውን አውሮፕላን ለማቅረብ እየሠራ መሆኑን ገልፆ፤ የአንበጣ መንጋውን ለመቆጣጠርም ባለሞያዎችን ወደ ቦታው መላኩን አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG