በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በውጭ የሚኖሩ የእስልምና እምነት ተከታዮች ለበዓል ወደ ሃገራቸው እንዲገቡ ጥሪ ቀረበላቸው


በውጭ የሚኖሩ የእስልምና እምነት ተከታዮች ለበዓል ወደ ሃገራቸው እንዲገቡ ጥሪ ቀረበላቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:31 0:00

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከኢድ አልፈጥር እስከ ኢድ አለ አድሃ ባለው ጊዜ ወደ ሃገራቸው ገብተው እንዲያከብሩ ጥሪ ቀረበላቸው። በሌላ በኩል ደግሞ 1443ኛውን የረመዳን የጾም ወር ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች በአደባባይ አፍጥር ፕሮግራም ማክበር ጀምረዋል። በድሬዳዋ የሚገኘው ዘጋቢያችን፤ ቅዳሜ የተጀመረውን የረመዳን ጾም ምክኒያት በማድረግ አደባባይ ላይ የተካሄደውን “አፍጥር” ዝግጅት ተከታትሎ ተከታዩን መሰናዶ አዘጋጅቷል።

XS
SM
MD
LG