በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሶማሌ ክልል ለድርቅ መቋቋሚያ 70 ሚሊዮን ብር መደበ


ሶማሌ ክልል ለድርቅ መቋቋሚያ 70 ሚሊዮን ብር መደበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:59 0:00

የሶማሌ ክልል ካቢኔ በድርቅ ምክንያት ከገጠር ወደ ከተማ ለተፈናቀሉ እና ከተማ ውስጥ በከፋ ችግር ውስጥ ለሚገኙ ነዋሪዎች መርጃ የሚሆን የ70 ሚሊዮን ብር በጀት መድቧል። በድርቁ ከ1.1 ሚሊዮን በላይ የቤት እንስሳት መሞታቸውና ከ3.6 ሚሊዮን በላይ ዜጎችም የድርቁ ተጎጂ መሆናቸውን ክልሉ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG