በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የንባብ ባህልን ለማሳደግ የሰሩት ጄን ከርትዝ ዓለም አቀፍ ተሸላሚ ሆኑ


በኢትዮጵያ የንባብ ባህልን ለማሳደግ የሰሩት ጄን ከርትዝ ዓለም አቀፍ ተሸላሚ ሆኑ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:31 0:00

በኢትዮጵያ በርካታ መጽሃፍት ቤቶችን የገነባው እና የንባብን ባህል ለመሳደግ እየጣረ የሚገኘው ኢትዮጵያ ሪድስ አጋር መስራች ጄን ከርትዝ ዓለም አቀፉ ለወጣቶች የተጻፉ መጽሃፍት ቦርድ (IBBY) ያዘጋጀው ሽልማት አሸናፊ መሆናቸው ከሰሞኑ ይፋ ተደርጓል።የኢትዮጵያ ትዝታቸውን ጨምረው ከ40 በላይ የህጻናት መጽሀፍቶችን ያሳተሙት ጄን የላቀ ንባብ ባህልን በማጎልበት ረገድ ላበረከቱት፣ ዓመታትን ለተሻገረ አስተዋጽኦቸው ሽልማቱ እንደተሰጣቸው ታውቋል።

XS
SM
MD
LG