በኢትዮጵያ ላይ የተሰናዳው የአሜሪካ ሴኔት ረቂቅ ሕግ ደጋፊዎች ሰልፍ
የዩናይትድ ስቴትስ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት ኮሚቴ 'በኢትዮጵያ ሰላምና ዲሞክራሲን ለማበረታታት' በሚል ርዕስ የቀረበውን S-3199 የተሰኘ ረቂቅ ዛሬ ተመልክቷል።በኢትዮጵያ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ረቂቅ ሕጉ ያስፈልጋል ያሉ ኢትዮጵያውያን በምክር ቤቱ ውጪ በመሰብሰብ የድጋፍ ሰልፍ በማካሄድ ረቂቅ ሕጉ እንዲፀድቅ ጠይቀዋል። በሌላ በኩል ረቂቅ ሕጎቹ ማኅበረሰቡን ለበለጠ ችግር የሚያጋልጡ ናቸው ያሉ ኢትዮጵያውያን በትላንትናው ዕለት የተቃውሞ ሰልፍ አድርገዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 19, 2024
የሰው ሰራሽ ሙቀት ማዕበል በምዕራብ አፍሪካ
-
ኤፕሪል 19, 2024
በኢትዮጵያ የሙዚቃ አልበም ሥራዎች መሟሟቅ “የሙዚቃ ዘመን ለውጥን ያሳያል”
-
ኤፕሪል 19, 2024
በጉጉት የሚጠበቀው የለንደኑ የሴቶች ማራቶን
-
ኤፕሪል 19, 2024
ግብጽ በሰው 5 ሺሕ ዶላር እያስከፈለች የፍልስጤም ስደተኞችን እየተቀበለች ነው
-
ኤፕሪል 19, 2024
ባይደን ከቻይና በሚገቡ አንዳንድ የብረታ ብረት ምርቶች ላይ ሦስት እጥፍ ቀረጥ ሊጥሉ ነው