በኢትዮጵያ ላይ የተሰናዳው የአሜሪካ ሴኔት ረቂቅ ሕግ ደጋፊዎች ሰልፍ
የዩናይትድ ስቴትስ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት ኮሚቴ 'በኢትዮጵያ ሰላምና ዲሞክራሲን ለማበረታታት' በሚል ርዕስ የቀረበውን S-3199 የተሰኘ ረቂቅ ዛሬ ተመልክቷል።በኢትዮጵያ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ረቂቅ ሕጉ ያስፈልጋል ያሉ ኢትዮጵያውያን በምክር ቤቱ ውጪ በመሰብሰብ የድጋፍ ሰልፍ በማካሄድ ረቂቅ ሕጉ እንዲፀድቅ ጠይቀዋል። በሌላ በኩል ረቂቅ ሕጎቹ ማኅበረሰቡን ለበለጠ ችግር የሚያጋልጡ ናቸው ያሉ ኢትዮጵያውያን በትላንትናው ዕለት የተቃውሞ ሰልፍ አድርገዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 08, 2023
ሰው ሠራሽ አእምሮ በመዝናኛው ኢንዱስትሪ
-
ጁን 08, 2023
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የእምነት ተቋማትን በራሱ ላለማፍረስ ተስማማ
-
ጁን 08, 2023
ሱዳናውያን ስደተኞች በሺሕዎች ወደ ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ እየጎረፉ ናቸው
-
ጁን 08, 2023
ትውልደ ናይጄሪያ አሜሪካዊው የኮሎራዶ ስፕሪንግስ ከተማ ከንቲባ
-
ጁን 08, 2023
የእስያ አሜሪካውያንና የፓሲፊክ ደሴቶች ማኅበረሰቦች ቅርስ ክብረ በዓል