በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ውስጥ ብዙ ሺህ ሰዎች በቲቢ በሽታ እንደሚሰቃዩ ተገለፀ


ኢትዮጵያ ውስጥ ብዙ ሺህ ሰዎች በቲቢ በሽታ እንደሚሰቃዩ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:26 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ ብዙ ሺህ ሰዎች በቲቢ በሽታ እንደሚሰቃዩ ተገለፀ

ዛሬ በተከበረው የሳምባ በሽታ ቀን ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ በብዙ ሺሕዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በበሽታው እንደሚሰቃዩ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።

የሳምባ በሽታ በዓለም ዙሪያ በየዓመቱ በአውሮፓውያን የቀን አቆጣጠር መጋቢት 24 የሚታሰብበትን የዛሬዋን ዕለት ተንተርሶ ግሎባል ፈንድ በመባል የሚታወቀው ዓለም አቀፍ መርኃ ግብር ባወጣው መግለጫ

“መንግሥታት በየዓመቱ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰው የፈጀውን የመተንፈሻ አካላት በሽታ ለመከላከል የሚያደርጉትን ጥረት እንዲያድሱ” ሲል ጥሪ አቅርቧል።

XS
SM
MD
LG