በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከአድዋ ድል በዓል አከባበር ጋር በተያያዘ የታሰሩ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች እንዲፈቱ ኢዜማ ጠየቀ


ከአድዋ ድል በዓል አከባበር ጋር በተያያዘ የታሰሩ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች እንዲፈቱ ኢዜማ ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:10 0:00

ከአድዋ ድል አከባበር ጋር በተያያዘ ያለ አግባብ ታስረዋል ያላቸው የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች እንዲፈቱ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ /ኢዜማ/ ጠየቀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ከከተማዋ በተውጣጡ ዜጎች እንዲዋቀሩም ጠይቋል። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በጉዳዩ ላይ ምላሽ አልሰጠም።

XS
SM
MD
LG