አጭር ቆይታ ፦ከቀድሞዋ የወጣት አፍሪካዊያን የአመራር መርሀ-ግብር(YALI) ተሳታፊ ራህዋ ገ/መስቀል ጋር
በያመቱ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከመላ አፍሪካ የተመረጡ ወጣቶች በዩናይትድ ስቴትስ በሚገኙ የትምህርት ተቋማት በተለያዩ ዘርፎች የአጭር ጊዜ ትምህርት እና ስልጠና ይወስዳሉ ።ወደ ሀገራቸው ተመልሰው የተማሩትን እንዲተገብሩም ይበረታታሉ። የማንዴላ ዋሺንግተን ፌሎሺፕ በተባለው በዚህ መርሀ ግብር ተሳታፊ የሆኑ ኢትዮጵያዊያን ፣ ወደ ሀገር ቤት ከተመለሱ በኃላ በምን ሁኔታ ላይ እንዳሉ መጠየቅ ከጀመርን ቆየት ብለናል ። ለዛሬ ወደ አንደኛው ተሳታፊ ራህዋ ገ/መስቀል ስልክ መተናል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ማህበራዊ አውታሮች ለዕውቀት ሸግግር ፤ ቆይታ ከአንተነህ ተሰማ (አቢ) ጋር
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
ሰው ሰራሽ ልህቀት በኢትዮጵያዊያን ወጣቶች ዓይን
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 26, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 25, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 24, 2023
ጋቢና ቪኦኤ