በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አጭር ቆይታ ፦ከቀድሞዋ የወጣት አፍሪካዊያን የአመራር መርሀ-ግብር(YALI) ተሳታፊ ራህዋ ገ/መስቀል ጋር


አጭር ቆይታ ፦ከቀድሞዋ የወጣት አፍሪካዊያን የአመራር መርሀ-ግብር(YALI) ተሳታፊ ራህዋ ገ/መስቀል ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:11 0:00

በያመቱ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከመላ አፍሪካ የተመረጡ ወጣቶች በዩናይትድ ስቴትስ በሚገኙ የትምህርት ተቋማት በተለያዩ ዘርፎች የአጭር ጊዜ ትምህርት እና ስልጠና ይወስዳሉ ።ወደ ሀገራቸው ተመልሰው የተማሩትን እንዲተገብሩም ይበረታታሉ። የማንዴላ ዋሺንግተን ፌሎሺፕ በተባለው በዚህ መርሀ ግብር ተሳታፊ የሆኑ ኢትዮጵያዊያን ፣ ወደ ሀገር ቤት ከተመለሱ በኃላ በምን ሁኔታ ላይ እንዳሉ መጠየቅ ከጀመርን ቆየት ብለናል ። ለዛሬ ወደ አንደኛው ተሳታፊ ራህዋ ገ/መስቀል ስልክ መተናል ።

XS
SM
MD
LG