በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ድርቁ ከብቶቻችንን ጨርሶ ባዶ እጃችን እያስቀረን ነው” የቦረና ዞን አርብቶ አደሮች


“ድርቁ ከብቶቻችንን ጨርሶ ባዶ እጃችን እያስቀረን ነው” የቦረና ዞን አርብቶ አደሮች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:17 0:00

ለሦስት ተከታትይ ወቅት ዝናብ አለመዝነቡን ተከትሎ በደቡብና በምስራቅ ኢትዮጵያ የተከሰተው ድርቅ በአካባቢው ነዋሪዎች ላይ ጫናውን አበርትቷል። በቦረና ዞን ያሉ አርብቶ አደሮች የኑሯቸው ምሰሶ የሆኑት ከብቶች በድርቁ ምክንያት በመሞት ላይ በመሆናቸው ባዶ እጃቸውን መቅረታቸው እንዳሳሰባቸው ገልፀዋል። የዞኑ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኃላፊ በእስካሁኑ ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ከብቶች መሞታቸውን ገልጿል።

XS
SM
MD
LG