በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለታዳጊ እናቶች ተሰፋ የሆነው ጣሊታ ተቋም


ለታዳጊ እናቶች ተሰፋ የሆነው ጣሊታ ተቋም
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:21 0:00

ጣሊታ ራይዝ አፕ ከተመሰረተ 12 ዓመታትን ያስቆጠረ ተቋም ሲሆን በአዲስ አበባ ፈረንሳይ ለጋሲዮን እና እንጦጦ አካባቢ እንዲሁም በሲዳማ ክልል ለጾታዊ ጥቃት የተጋለጡ ሴቶችን በማኖር፣ ፍትህ እንዲያገኙ በመታገል፣ በጾታዊ ጥቃት በተፈጠሩ እርግዝናዎች የተወለዱ ልጆችን በማሳደግ እየረዳ ይገኛል፡፡ ተቋሙ ለመመስረቱ በዋንናነት መስራቿ ወ/ሮ አትክልት ጃንካ በልጅነታቸው ችግርን ለማምለጥ ብለው ተታለው የገቡበት ትዳር መነሻ እንደሆናቸው ይናገራሉ፡፡

XS
SM
MD
LG