በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባለ ልዩ ብቃት ሴት ተማሪዎች


ባለ ልዩ ብቃት ሴት ተማሪዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:02 0:00

የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር፣ ስቴም ሲነርጂ ከተሰኘ መንግሥታዊ ያልሆነ ተቋም ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ከሚገኙ የመንግሥት ዩንቨርስቲዎች የተመረጡ እና የማኅበረሰቡን ችግር መቅረፍ በሚችሉ የቴክኖሎጂ ፈጠራ ስራቸው ልዩ ብቃት ላሳዩ አስር ሴት ተማሪዎች ሽልማት አበርክቷል። ሽልማቱ በተለይ በቴክኖሎጂ ዘርፍ የሚታየውን ፆታዊ አለመመጣጠን ለመቅረፍ እና እጅግ አናሳ የሆነውን የሴቶች ተሳትፎ ለማሳደግ እንደሚረዳም ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG