በተያያዘ ዜና ከሆሮ ጉዱሩ ወለጋ አሙሩ ወረዳ ሀረር ጃርሶ በሚባል ስፍራ በባለፈው ጥር ወር መጨረሻ ላይ "ከህብረተሰቡ መካከል የጦር መሳሪያ የታጠቁ የአማራ ተወላጆች ስምንት ሰዎችን ገድለውብናል፤ ንብረታችንንም አቃጥለውብናል" ሲሉ ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ። የፌደራል መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴታ አቶ ከበደ ዴሲሳ በበኩላቸው "ሸኔ" በማለት መንግስት የሚጠራቸው ታጣቂዎች በኦሮምያ ውስጥ የሚኖሩ የሌሎች የብሄር ተወላጆች ላይ ጥቃት በመፈጸም ግጭቱን የብሔር መልክ ማስያዝ ይፈልጋሉ" ሲሉ ለቪኦኤ ምላሽ ሰጥተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 13, 2022
በትግራይ ሰዎች በረሃብ ሲሰደዱ ህፃናት ተትተዋል
-
ሜይ 11, 2022
የኢትዮጵያ ሚዲያ ተጨማሪ ፈተናዎች
-
ሜይ 06, 2022
ድንኳን ውስጥ በመማር ላይ የሚገኙ ተፈናቃይ ተማሪዎች
-
ኤፕሪል 27, 2022
የኮንሶና ደራሼ ግጭት እና የታገቱት አገር ጎብኝዎች