በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ቦርዱ ደብዳቤ መጻፉ አንድ እርምጃ ነው” - ኦነግ


“ቦርዱ ደብዳቤ መጻፉ አንድ እርምጃ ነው” - ኦነግ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:19 0:00

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ኦነግ ሊቀ መንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ከቤት ውስጥ እስር ነፃ እንዲለቀቁ ለፌደራል ፌደራል ፓሊስ ኮሚሽን እና ለብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ደብዳቤ መጻፉን ፓርቲው አድንቋል። የፓርቲው ጊዜያዊ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ለሚ ገመቹ፤ "ምርጫ ቦርድ ለመንግሥት ፀጥታ አካል ደብዳቤ መፃፉ አንድ እርምጃ ነው” ብለውታል።

XS
SM
MD
LG