በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢዜማ ለመንግሥት ማሳሰቢያ ሰጠ


ኢዜማ ለመንግሥት ማሳሰቢያ ሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:43 0:00

መንግሥት “ሙሉ አቅሙን ተጠቅሞ የህዝብን ደህንነት ሊያስጠብቅ፣ መዋቅሩንም በጥልቀት ሊፈትሽ ይገባል” ሲል የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ፓርቲ /ኢዜማ/ አሳሰበ። የመንግሥት መዋቅሩም “ሥውር ዓላማ ባላቸው አካላት ተጠልፏል” ብሏል። “ህዝቡ ተስፋ በመቁረጥ የሚወስዳቸው አንዳድ እርምጃዎች”ም ሃገሪቱን ወደ ከፋ ችግር እንዳይከታት እንደሚሰጋም ገልጿል።ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG