በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመብቶች ምክር ቤቱ ለኢትዮጵያ ምርመራ ኮሚሽነሮችን ሰየመ


የመብቶች ምክር ቤቱ ለኢትዮጵያ ምርመራ ኮሚሽነሮችን ሰየመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:03 0:00

በተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ቤት ፕሬዝዳንት በኢትዮጵያ የተፈጸሙ ኢ-ሰብዓዊ ተግባራትን እንዲመረምር ለተቋቋመው ኮሚሽን አባላትን ሰየሙ። የምክር ቤት ፕሬዝዳንት አምባሳደር ፌዴሪኮ ቪሌጋስ፣ በኢትዮጵያ ተፈጽመዋል የተባሉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችን እንዲመረምር ለተቋቋመው፣ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ኤክስፐርቶች ኮሚሽን በኢትዮጵያ ፣ 3 ግለሰቦችን በአባልነት ሰይመዋል፡፡

XS
SM
MD
LG