በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አብዛኞቹ ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች ድንበር መሻገራቸውን አምባሳደር ሙሉ ተናገሩ


አብዛኞቹ ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች ድንበር መሻገራቸውን አምባሳደር ሙሉ ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:20 0:00

ከዩክሬን ወደ ፖላንድ በሚያስገባው ድንበር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያ ተማሪዎች ድንበሩን እየተሻገሩ እንደሚገኙና ተገለፀ። “ብዙዎች ድንበሩን መሻገር መቻላቸውን አውቀናል” ያሉት በርሊን የሚገኙት በጀርመን፣ በፖላንድ፣ በዩክሬን፣ በቼክ ሪፐብሊክና በስሎቫክ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን ከሰሙኑ የተሻለ ሁኔታ እንዳለ ተናግረዋል። /ቃለ ምልልሱን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ/

XS
SM
MD
LG