የራሽያ ወታደሮች ከዩክሬን እንዲወጡ ግፊት እየተደረገ ነው
- ቪኦኤ ዜና
ራሽያ በዩክሬን ላይ ወረራ ካካሄደች አንድ ሳምንት አስቆጥሯል። በጉዳዩ ላይ ስብሰባ ያካሄደው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ወረራውን በአብላጫ ድምፅ ያወገዘው ቢሆንም፣ የራሽያ ኃይሎች በጦርነቱ ወደፊት መግፋታቸውን ቀጥለዋል። ዩናይትድ ስቴትስም ተጨማሪ ጫናዎችን እያደረገች ሲሆን የራሽያ ወታድሮች ጦርነቱን አቁመው ከዩክሬን እንዲወጡ ጥሪ አቅርባለች። /የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ካርላ ባብና ሌሎች የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢዎች ያጠናቀሯቸውን ዘገባዎች ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 05, 2023
በድባቴ እና እራስን በማጥፋት ስሜት ውስጥ ያሉ ወጣቶች ስለአዕምሮ ጤና የሚወያዩበት ቡድን
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ጠያቂ ፊልሞች - ቆይታ ከፊልም ባለሞያ አቤል መካሻ ጋር
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ለመጀመሪያ ጊዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉት የህፃናት መፅሃፍት
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በሜሪላንድ ግዛት የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ሊጀመር ነው
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በጦርነቱ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚገመት የውሀ መሰረተልማት መውደሙ ተገለፀ
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
የተፈናቃዮች ቁጥር በአማራ ክልል መጨመሩን ተመድ አስታወቀ