የራሽያ ወታደሮች ከዩክሬን እንዲወጡ ግፊት እየተደረገ ነው
- ቪኦኤ ዜና
ራሽያ በዩክሬን ላይ ወረራ ካካሄደች አንድ ሳምንት አስቆጥሯል። በጉዳዩ ላይ ስብሰባ ያካሄደው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ወረራውን በአብላጫ ድምፅ ያወገዘው ቢሆንም፣ የራሽያ ኃይሎች በጦርነቱ ወደፊት መግፋታቸውን ቀጥለዋል። ዩናይትድ ስቴትስም ተጨማሪ ጫናዎችን እያደረገች ሲሆን የራሽያ ወታድሮች ጦርነቱን አቁመው ከዩክሬን እንዲወጡ ጥሪ አቅርባለች። /የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ካርላ ባብና ሌሎች የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢዎች ያጠናቀሯቸውን ዘገባዎች ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ