የራሽያ ወታደሮች ከዩክሬን እንዲወጡ ግፊት እየተደረገ ነው
- ቪኦኤ ዜና
ራሽያ በዩክሬን ላይ ወረራ ካካሄደች አንድ ሳምንት አስቆጥሯል። በጉዳዩ ላይ ስብሰባ ያካሄደው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ወረራውን በአብላጫ ድምፅ ያወገዘው ቢሆንም፣ የራሽያ ኃይሎች በጦርነቱ ወደፊት መግፋታቸውን ቀጥለዋል። ዩናይትድ ስቴትስም ተጨማሪ ጫናዎችን እያደረገች ሲሆን የራሽያ ወታድሮች ጦርነቱን አቁመው ከዩክሬን እንዲወጡ ጥሪ አቅርባለች። /የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ካርላ ባብና ሌሎች የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢዎች ያጠናቀሯቸውን ዘገባዎች ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
የመጀመሪያው ጥቁር የዩናይትድ ስቴትስ መከላከያ ሚኒስትር የአፍሪቃ ጉብኝት
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
ሰባት የሪፐብሊካን ፕሬዚዳንታዊ ዕጩዎች ሁለተኛ ዙር ክርክራቸውን አደረጉ
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
በመቐለ የጮምዓ መስቀል በዓል ከሦስት ዓመት መታጎል በኋላ በድምቀት ተከበረ
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
በርዳታ አቅርቦት የቀበሌ መታወቂያ ጥያቄ ላይ ተፈናቃዮች ቅሬታ እያሰሙ ነው
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፖለቲካዊ ውይይት በአፋጣኝ እንዲጀመር ጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
በጋምቤላ ክልል ጎርፍ አሁንም ሰዎችን እያፈናቀለ እንደኾነ ተገለጸ