የራሽያ ወታደሮች ከዩክሬን እንዲወጡ ግፊት እየተደረገ ነው
- ቪኦኤ ዜና
ራሽያ በዩክሬን ላይ ወረራ ካካሄደች አንድ ሳምንት አስቆጥሯል። በጉዳዩ ላይ ስብሰባ ያካሄደው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ወረራውን በአብላጫ ድምፅ ያወገዘው ቢሆንም፣ የራሽያ ኃይሎች በጦርነቱ ወደፊት መግፋታቸውን ቀጥለዋል። ዩናይትድ ስቴትስም ተጨማሪ ጫናዎችን እያደረገች ሲሆን የራሽያ ወታድሮች ጦርነቱን አቁመው ከዩክሬን እንዲወጡ ጥሪ አቅርባለች። /የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ካርላ ባብና ሌሎች የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢዎች ያጠናቀሯቸውን ዘገባዎች ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች