በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቅርሶች እየተመለሱ መሆኑን ቅርስ አስመለሽ ኮሚቴው አስታወቀ


ቅርሶች እየተመለሱ መሆኑን ቅርስ አስመለሽ ኮሚቴው አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:41 0:00

ከኢትዮጵያ በተለያዩ መንገዶች ወጥተው አውሮፓና አሜሪካ ውስጥ የነበሩ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ እየተመለሱ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቅርስ አስመለሽ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ ከተሠሩ 500 ዓመታት የሚያልፋቸውን የእጅ ጥበብ ጨምሮ ከ20 በላይ ታሪካዊና መንፈሳዊ ቅርሶች በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ መመለሳቸውን የኮሚቴው ሰብሳቢ ዶክተር አባተ ጌታሁን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG