የናይጄሪያ ወጣቶችና የፖለቲካ ተሳትፏቸው
ናይጄሪያውያን የሚቀጥለው ዓመት ወደ ምርጫ ጣቢያዎች ለመሄድ እየተዘጋጁ ነው። ሆኖም ለአስርት ዓመታት ሥልጣን ላይ የቆዩትን የቀደመው ትውልድ አባላትን ከሥልጣን ማስወገድ የሚችሉ ወጣቶች በእጩነት ቀርበው እንዲፎካከሩ የወጣት ቡድኖች ጥሪ እያቀረቡና እየገፋፉ ነው። እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2020 የፖሊሶችን ጭካኔና የከፉ የተባሉ መሪዎችን ለማወስወገድ የነበረው የወጣቶች እንቅስቃሴም በአዲስ አስተሳሰብ ተመልሶ እየመጣ ነው። ግን ደግሞ የናይጄሪያ ወጣቶች ወደ ፖለቲካው ዓለም መግባት ብዙ ፈተና የተጋረጠበት መሆኑ ከወዲሁ እየታያቸው መሆኑኑ ይናገራሉ፡፡ /ዘገባው ቲሞቲ ኦቪዙ ከአቡጃ ያጠናቀረው ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
ኢትዮጵያ በሶማሊያ የሰላም ማስከበር በሚኖራት ሚና ላይ ስምምነት መደረሱን ገለጸች
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የትራምፕ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ምን ሊመስል ይችላል?
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የጎፋ ዞን የመሬት መንሸራተት ተፈናቃዮች በቂ ድጋፍ እንዳልደረሳቸው ገለጹ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የፕሬዝዳንት ባይደን የስንብት ንግግር
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
ተፈናቃዮች “የትግራይ አመራሮች ሊመልሱን ካልቻሉ ሥልጣን ይልቀቁ” አሉ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
በምያንማር የታገቱ ኢትዮጵያውያን ሠቆቃ እንደሚያሳስባቸው የቤተሰብ አባላት ገለጹ