የራሺያና የዩክሬን ጦርነት በኢትዮጵያና ኤርትራ ላይ የሚያሳድረው ተጽኖ ምንድነው?
በራሽያ እና በዩክሬን መካከል የተጀመረው ጦርነት እና በራሽያ እና በምዕራብ ሀገራት መካከል እየጨመረ የመጣው መካረር ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን አጣብቂኝ ውስጥ ሊከታቸው እንደሚችል የፖለቲካ ተንታኞች ስጋታቸውን ገልፀዋል። አስተያየታቸውን ያካፈሉን የዓለም አቀፍ ግንኙነት መምሕሩ ፕሮፌሰር ጌታቸው መታፈሪያ ፣ በዋሽንግተን ዲሲ የሕግ ባለሞያ እና የግጭት ተንታኝ አቶ አለማየሁ ፈንታ ወልደማሪያምና የፖለቲካ ተንታኝ አቶ አብዱርኸማን ሰይድ ናቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 01, 2023
“ካንሰርን ለማከም የሚጠቅሙ የቫይረስ ዝርያዎች አሉ” - ዶ/ር ዘላለም ኃይሉ
-
ጁን 01, 2023
የፖለቲከኛው ገብሩ ዐሥራት ቁጭት እና ተስፋ
-
ጁን 01, 2023
ኦቲዝምን የተመለከተው የመረጃ ልውውጥ መድረክ
-
ጁን 01, 2023
የወጣቷ መታገት ቤተሰቦቿን አስጨንቋል
-
ሜይ 31, 2023
ዚምባብዌ ከምርጫ ጋራ በተገናኘ የአሜሪካ ጉዳይ አስፈጻሚን ጠርታ አነጋገረች