በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የራሺያና የዩክሬን ጦርነት በኢትዮጵያና ኤርትራ ላይ የሚያሳድረው ተጽኖ ምንድነው?


የራሺያና የዩክሬን ጦርነት በኢትዮጵያና ኤርትራ ላይ የሚያሳድረው ተጽኖ ምንድነው?
please wait

No media source currently available

0:00 0:18:56 0:00

በራሽያ እና በዩክሬን መካከል የተጀመረው ጦርነት እና በራሽያ እና በምዕራብ ሀገራት መካከል እየጨመረ የመጣው መካረር ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን አጣብቂኝ ውስጥ ሊከታቸው እንደሚችል የፖለቲካ ተንታኞች ስጋታቸውን ገልፀዋል። አስተያየታቸውን ያካፈሉን የዓለም አቀፍ ግንኙነት መምሕሩ ፕሮፌሰር ጌታቸው መታፈሪያ ፣ በዋሽንግተን ዲሲ የሕግ ባለሞያ እና የግጭት ተንታኝ አቶ አለማየሁ ፈንታ ወልደማሪያምና የፖለቲካ ተንታኝ አቶ አብዱርኸማን ሰይድ ናቸው።

XS
SM
MD
LG