የራሺያና የዩክሬን ጦርነት በኢትዮጵያና ኤርትራ ላይ የሚያሳድረው ተጽኖ ምንድነው?
በራሽያ እና በዩክሬን መካከል የተጀመረው ጦርነት እና በራሽያ እና በምዕራብ ሀገራት መካከል እየጨመረ የመጣው መካረር ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን አጣብቂኝ ውስጥ ሊከታቸው እንደሚችል የፖለቲካ ተንታኞች ስጋታቸውን ገልፀዋል። አስተያየታቸውን ያካፈሉን የዓለም አቀፍ ግንኙነት መምሕሩ ፕሮፌሰር ጌታቸው መታፈሪያ ፣ በዋሽንግተን ዲሲ የሕግ ባለሞያ እና የግጭት ተንታኝ አቶ አለማየሁ ፈንታ ወልደማሪያምና የፖለቲካ ተንታኝ አቶ አብዱርኸማን ሰይድ ናቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 05, 2023
በድባቴ እና እራስን በማጥፋት ስሜት ውስጥ ያሉ ወጣቶች ስለአዕምሮ ጤና የሚወያዩበት ቡድን
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ጠያቂ ፊልሞች - ቆይታ ከፊልም ባለሞያ አቤል መካሻ ጋር
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ለመጀመሪያ ጊዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉት የህፃናት መፅሃፍት
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በሜሪላንድ ግዛት የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ሊጀመር ነው
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በጦርነቱ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚገመት የውሀ መሰረተልማት መውደሙ ተገለፀ
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
የተፈናቃዮች ቁጥር በአማራ ክልል መጨመሩን ተመድ አስታወቀ