የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሃገራቸው የምትገኝበትን ሁኔታ የሚተነትን ንግግር ዛሬ ያደርጋሉ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሃገራቸው የምትገኝበትን አጠቃላይ ሁኔታ የሚያብራራ የመጀመሪያ ዓመታዊ ንግግራቸውን ለተወካዮች ምክር ቤቱ ጥምር ጉባዔ ዋሺንግተን ዲሲ ላይ ዛሬ ከምሽቱ ሦስት ሠዓት፤ በዓለምአቀፍ ሠዓት አቆጣጠር 0200 ጂኤቲ ወይም ለንደን ላይ ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት፤ በአዲስ አበባ ጊዜ ከንጋቱ 11፡00 ሠዓት ላይ ያደርጋሉ። ፕሬዚዳንት ባይደን ያነሷቸዋል ተብለው ከሚጠበቁ ጉዳዮች መካከል የሩሲያ የዩክሬን ወረራ፣ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን፣ እንዲሁም የሃገራቸው ምጣኔ ኃብት ይገኙባቸዋል። ፕሬዚዳንት ባይደን ንግግራቸውን እንደጨረሱ የአዮዋ አገረ ገዥ ኪም ሬይኖልድስ የሪፐብሊካን ፓርቲውን ምላሽ ያሰማሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ