የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሃገራቸው የምትገኝበትን ሁኔታ የሚተነትን ንግግር ዛሬ ያደርጋሉ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሃገራቸው የምትገኝበትን አጠቃላይ ሁኔታ የሚያብራራ የመጀመሪያ ዓመታዊ ንግግራቸውን ለተወካዮች ምክር ቤቱ ጥምር ጉባዔ ዋሺንግተን ዲሲ ላይ ዛሬ ከምሽቱ ሦስት ሠዓት፤ በዓለምአቀፍ ሠዓት አቆጣጠር 0200 ጂኤቲ ወይም ለንደን ላይ ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት፤ በአዲስ አበባ ጊዜ ከንጋቱ 11፡00 ሠዓት ላይ ያደርጋሉ። ፕሬዚዳንት ባይደን ያነሷቸዋል ተብለው ከሚጠበቁ ጉዳዮች መካከል የሩሲያ የዩክሬን ወረራ፣ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን፣ እንዲሁም የሃገራቸው ምጣኔ ኃብት ይገኙባቸዋል። ፕሬዚዳንት ባይደን ንግግራቸውን እንደጨረሱ የአዮዋ አገረ ገዥ ኪም ሬይኖልድስ የሪፐብሊካን ፓርቲውን ምላሽ ያሰማሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 26, 2022
የሶማሌ ክልል የመስኖ ልማት ዕቅድ
-
ሜይ 26, 2022
የኦሮምያ እና ሲዳማ አዋሳኝ አካባቢዎች ግጭት መንግሥት እንዲያስቆም ተጠየቀ
-
ሜይ 26, 2022
ጋዜጠኞች ተመስገን ደሳለኝ እና ያየሰው ሽመልስ ታሰሩ
-
ሜይ 26, 2022
ኢትዮጵያ ጋዜጣ የሌለባት ሀገር እንዳትሆን ያሰጋል
-
ሜይ 25, 2022
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ተስፋ እና ፈተና
-
ሜይ 25, 2022
“የነገዋን ኢትዮጵያ መሪዎች” የማፍራት ጉዞ የጀመረ የተስፋ በር