በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሃገራቸው የምትገኝበትን ሁኔታ የሚተነትን ንግግር ዛሬ ያደርጋሉ


የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሃገራቸው የምትገኝበትን ሁኔታ የሚተነትን ንግግር ዛሬ ያደርጋሉ
please wait

No media source currently available

0:00 1:59:59 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሃገራቸው የምትገኝበትን አጠቃላይ ሁኔታ የሚያብራራ የመጀመሪያ ዓመታዊ ንግግራቸውን ለተወካዮች ምክር ቤቱ ጥምር ጉባዔ ዋሺንግተን ዲሲ ላይ ዛሬ ከምሽቱ ሦስት ሠዓት፤ በዓለምአቀፍ ሠዓት አቆጣጠር 0200 ጂኤቲ ወይም ለንደን ላይ ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት፤ በአዲስ አበባ ጊዜ ከንጋቱ 11፡00 ሠዓት ላይ ያደርጋሉ። ፕሬዚዳንት ባይደን ያነሷቸዋል ተብለው ከሚጠበቁ ጉዳዮች መካከል የሩሲያ የዩክሬን ወረራ፣ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን፣ እንዲሁም የሃገራቸው ምጣኔ ኃብት ይገኙባቸዋል። ፕሬዚዳንት ባይደን ንግግራቸውን እንደጨረሱ የአዮዋ አገረ ገዥ ኪም ሬይኖልድስ የሪፐብሊካን ፓርቲውን ምላሽ ያሰማሉ።

XS
SM
MD
LG