በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሩሲያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የቀረበባትን የውሳኔ ረቂቅ ውድቅ አደረገች።


UN Ukraine Invasion
UN Ukraine Invasion

ሩሲያ በዩክሬን ላይ እያደረገች ያለውን ወረራ ለማውገዝ እና ለማስቆም ትላንት አርብ ከተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ፊት የቀረበ ውሳኔ ድምጽን በድምጽ የመሻር መብቷን ተጠቅማ ውድቅ አደረገች። ይሁንና በርካታ ሀገራት ሩስያን የመንግስታቱ ድርጅት አባል አገሮች በሙሉ በሚወከሉበት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ተጠያቂ ማድረግ እንደሚፈልጉ ተናግረዋል።

በዩናይትድ ስቴትስ እና በአልባኒያ የረቀቀው የውሳኔ ሃሳብ ከ15ቱ የምክር ቤት አባላት የ11ዱን ድጋፍ ሲያገኝ፤ ቻይና፣ ህንድ እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ድምፀ ተአቅቦ አድርገዋል።

XS
SM
MD
LG