በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጦርነቱ ምክኒያት የፍትህ ሥርዓት እንደተስተጓጎለበት አፋር ክልል አስታወቀ


በጦርነቱ ምክኒያት የፍትህ ሥርዓት እንደተስተጓጎለበት አፋር ክልል አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:54 0:00

በጦርነቱ ምክኒያት የፍትህ ሥርዓት እንደተስተጓጎለበት አፋር ክልል አስታወቀ

በአፋር ክልል እየተካሄደ ባለው ጦርነት ምክኒያት የፍትሕ ሥርዓቱ ላይ ጉዳት መድረሱን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ። የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት ሙሳ አብዱላሂ እንደ አዲስ ባገረሸው ጦርነት ምክኒያት ሁለት ዳኞች መገደላቸውን፣ ሰነዶችና መዛግብት መውደምና መጥፋታቸውን ተናግረዋል። ለዚህም ህወሓትን ተጠያቂ አድርገዋል።

ስለ ሰነዶች መጓደልና የፍትሕ ሂደት የያዙ መዛግብት መጥፋትን ብተመለከተ ከህወሓት በኩል እስካሁን የተሰጠ ምላሽ የለም።

በሌላ በኩል የአፋር ሰብዓዊ መብቶች ድርጅት በአፋር ክልል ደርሷል ያሉትን ጉዳት በተመለከተ ለዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ እያሳወቅን ነው ብለዋል።

XS
SM
MD
LG