በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ላለፉት በዓላት ወደ ሃገር የገቡ ትውልደ ኢትዮጵያ ከሃያ ሁለት ቢሊዮን ብር በላይ አስገኝተዋል


ላለፉት በዓላት ወደ ሃገር የገቡ ትውልደ ኢትዮጵያ ከሃያ ሁለት ቢሊዮን ብር በላይ አስገኝተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:24 0:00

የኢትዮጵያ መንግሥት ያደረገውን ጥሪ ተከትሎ ስንት ትውልደ ኢትዮጵያ ወደ ትውልድ ሃገሩ ገባ? የገቡት ምን አደረጉ? እንደታሰበው ምጣኔኃብቱን በማነቃቃትና የጥሪውን ዓላማስ በማሳካት በኩልስ የተገኘ ውጤት ይኖር ይሆን?

XS
SM
MD
LG