በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ረሃብ ላይ የነበሩ የኦነግ መሪዎች አድማቸውን አቋረጡ


ረሃብ ላይ የነበሩ የኦነግ መሪዎች አድማቸውን አቋረጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:40 0:00

ረሃብ ላይ የነበሩ የኦነግ መሪዎች አድማቸውን አቋረጡ

እሥር ቤት ውስጥ ረሀብ አድማ ላይ የነበሩ በአቶ ዳዉድ ኢብሳ የሚመራው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራር አባል የሆኑ ስድስት እሥረኞች ጀምረውት የነበረውን የረሃብ አድማ ማቋረጣቸው ተነግሯል። ለበረታ የጤና ችግር የተጋለጡ መኖራቸውም ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG