በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በርሃሌ መጠለያ ውስጥ አምስት ስደተኞች መገደላቸውን ተመድ አስታወቀ


በርሃሌ መጠለያ ውስጥ አምስት ስደተኞች መገደላቸውን ተመድ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:25 0:00

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኛ ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር /ዩ.ኤን.ኤች.ሲ.አር/ አርብ የካቲት 11/2014 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አፋር ክልል በርሃሌ ውስጥ በሚገኘው የስደተኞች መጠለያ ካምፕ ውስጥ በደረሰ ጥቃት አምስት ሰዎች መገደላቸውና በሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች ደግሞ አካባቢውን ጥለው መሰደዳቸው ሪፖርት እንደደረሰው አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG