በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምዕራብ ኦሮምያ ውስጥ ሁለት አምቡላንሶቹ ባልታወቁ ሰዎች እንደተወሰዱበት ቀይ መስቀል አስታወቀ


ምዕራብ ኦሮምያ ውስጥ ሁለት አምቡላንሶቹ ባልታወቁ ሰዎች እንደተወሰዱበት ቀይ መስቀል አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:53 0:00

በቄለም ወለጋ ምዕራብ ኦሮምያ ሁለት የአምቡላንስ ተሽከርካሪዎቹ ማንነታቸው በውል ባልታወቁ ኃይሎች በግድ እንደተወሰዱበት እና አንዱ ተሽከርካሪ እንደተቃጠለበት የኢትዮጵያ ቀስ መስቀል ማኅበር አስታወቅ።ጉዳዩን ለሚመለከታቸው ማስታወቁንም የማኅበሩ የኮምዩኒኬሽን ኃላፊ ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG