በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ላይ የደረሰው ጥቃት አስከፊ መሆኑ ተመድ ገለፀ


ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ላይ የደረሰው ጥቃት አስከፊ መሆኑ ተመድ ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:48 0:00

ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ላይ የደረሰው ጥቃት አስከፊ መሆኑ ተመድ ገለፀ

ከአምስት ቀናት የአዲስ አበባ ቆይታቸው ወደ ኒው ዮርክ የተመለሱት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ምክትል ዋና ጸሐፊ አሚና ሞሃመድ በግጭት አካባቢ ባሉ ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ላይ የደረሰው የጾታዊ ጥቃት፣ ጉዳትና በደል አስከፊ መሆኑን ተናግረዋል።

“በዚህ ጦርነት የሚሳተፉ በሙሉ አሸናፊ አይደሉም” ብለዋል። ም/ዋና ጸሐፊዋ አያይዘው “የጦርነቱ ተሳታፊዎች ኢትዮጵያዊ መፍትሄ ለማምጣት ተነሳሽነት እንዳላቸው አስታውቀውናል” ብለዋል፡፡

XS
SM
MD
LG