በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሌ ክልል ለድርቁ ተገቢውን ትኩረት አልሰጠም ሲሉ የቀድሞ ባለሥልጣናት ወቀሳ አቀረቡ


የሶማሌ ክልል ለድርቁ ተገቢውን ትኩረት አልሰጠም ሲሉ የቀድሞ አመራሮች ወቀሳ አቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:33 0:00

የሶማሌ ክልል ለድርቁ ተገቢውን ትኩረት አልሰጠም ሲሉ የቀድሞ አመራሮች ወቀሳ አቀረቡ

የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ አባላት መሆናቸውን የገለፁ ግለሰቦች ባወጡት መግለጫ የክልሉ መንግሥት ድርቁንና ድርቁ ያስከተለውን ጉዳት ለመከላከል አልሰራም በሚል ወቀሳ አቅርበዋል። የክልሉ መንግሥት ግን ድርቁን ለመከላከል እየሠራ መሆኑን በመግለፅ ወቀሳውን ሳይቀበለው ቀርቷል።

ቅሬታ አቅራቢዎችም በተለያዩ የሥነ ምግባር ችግሮች ከፓርቲው የተቀነሱ ናቸው ሲል መልሶ ከሷል።

XS
SM
MD
LG