በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሻክሮ የሰነበተው የኢትዮጵያ እና አሜሪካ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በምን ደረጃ ላይ ይገኛል?


ሻክሮ የሰነበተው የኢትዮጵያ እና አሜሪካ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በምን ደረጃ ላይ ይገኛል?
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:11 0:00

በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት መቀስቀሱን ተከትሎ የሻከረው የዩናይትድ ስቴትስ እና የኢትዮጵያ ግንኙነት የሁለቱ ሀገራት መሪዎች በስልክ መነጋገራቸውን ተከትሎ መሻሻል እያሳየ መሆኑን በዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ ተናገሩ። ከሰሞኑ በነበረ የጋዜጠኞች ማስገንዘቢያ መድረክ ላይ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ዕድገት ዕድል ድንጋጌ (አጎአ)አባልነት መሰረዟ የፈጠራቸው ጫናዎችንም አብራርተዋል። የትውልደ -ኢትዮጵያዊያንን ህዝባዊ ዲፕሎማሲ ሚናም አውስተዋል።

XS
SM
MD
LG