በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካ ኮቪድን ልትቆጠጠር ትችላለች ተብሏል


አፍሪካ ኮቪድን ልትቆጠጠር ትችላለች ተብሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:34 0:00

የዓለም ጤና ድርጅት በአፍሪካ ነገሮች አሁን ባሉበት ሁኔታ ከቀጠሉ ወረርሽኙን እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2022 ልትቆጣጠረው ትችላለች የሚል ተስፋ ማሳደሩን ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ጥንቃቄውም አሁንም መቀጠል እንዳለበት አስጠንቅቋል፡፡ እንደ ሴነጋል ባሉ አገሮች የሚታዩት አዳዲስ የኮቪድ 19 ክትባት ማምረቻ እቅዶችም ወረርሽኙን በራስ አቅም ለመከላከል ያስችላል የሚል ተስፋን አሳድረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG