በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ የመስኖ ስንዴ ልማት ሥራ


የኢትዮጵያ የመስኖ ስንዴ ልማት ሥራ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:35 0:00

የኢትዮጵያ ግብርና ሚኒስቴር የሃገሪቱን የስንዴ ምርትን ለማሳደግ የመስኖ ስንዴ ልማት መተግበር ላይ ነው።

የሚኒስትሩ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አበራ ለማ፣ ሥራው ከሦስት ዓመት በፊት በቆላማ ሀገሪቱ ክልል መጀመሩን ገልፀው፣ አሁን ደግሞ ወደአርሶ አደሩ ማሳ እየተተገበረ መሆኑን ጠቁመዋል።
በምስራቅ ሸዋ ዞን በአንድ የመስኖ ስንዴ ማሳ ላይ እየተሰራ ስላለው ሂደትን በማስመልከት ዘገባ ተሰናድቷል።
XS
SM
MD
LG