በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል የሚገኙ የኃይማኖት አባቶች ጠቅላይ ቤተክህነት እንደሚመሰርቱ አስታወቁ


ፎቶ ፋይል፦ ፅርሃ አርያም ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን
ፎቶ ፋይል፦ ፅርሃ አርያም ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን

በትግራይ ክልል የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሃገረ ስብከት ካህናት በጋራ በመሆን የራሳቸውን ጠቅላይ ቤተክህነት ለማቋቋም መወሰናቸው ገለፁ።

በጉዳዩ ላይ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በትግራይ ክልል የሚገኙ የኃይማኖት አባቶች ጠቅላይ ቤተክህነት እንደሚመሰርቱ አስታወቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:04 0:00



XS
SM
MD
LG