በአፍሪካ ትልቁ የጎዳና ላይ የአትሌቲክስ ፌስቲቫል እንደሆነ የሚነገርለት ታላቁ ሩጫ ለ21ኛ ጊዜ በአዲስ አበባ ባካሄደው ውድድር ላይ በጀመረው የአረንጓዴ ዘመቻ ከ 350 ኪሎግራም በላይ የሚመዝን ደረቅ ቆሻሻ ተሰብስቦ እንደገና ጥቅም ላይ እንዲውል ማድረጉን አስታውቋል። በ21 አመታት ታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ አረንጓዴ ዘመቻን የተቀላቀለው ታላቁ ሩጫ በቀጣይ በሀገሪቱ ላይ የሚያካሂዳቸው ውድድሮች የአካባቢ ጥበቃን ታሳቢ ያደረጉና የህብረተሰቡን ግንዛቤ የሚያሰፉ መሆናቸውንም ገልጿል። ስመኝሽ የቆየ በታላቁ ሩጫ ስለተከናወነው የአረንጓዴ ዘመቻና ጅማሮው ያመጣው ውጤት ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የኦፕሬሽን ዳይሬክተር ዳግም ተሾመ ጋር ቆይታ አድርጋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በኒውዮርክ የሆቴል መኝታ ቤቶች ዋጋ ሊጨመር ነው
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ በበጀት አጽድቆት መጓተት የመንግሥት መዘጋት ምንድን ነው?
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በሰሜን ጎንደር ጃን አሞራ ወረዳ በድርቅ በተባባሰው ረኀብ 32 ሰዎች እንደሞቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙርያ ወረዳ ሻራ ቀበሌ የዘፈቀደ እስር እንደቀጠለ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
የሞሮኮ የመሬት መንቀጥቀጥ ያራደው የአትላስ ተራሮች ጫፍ ቱሪዝም ዕጣ ፈንታ