በአፍሪካ ትልቁ የጎዳና ላይ የአትሌቲክስ ፌስቲቫል እንደሆነ የሚነገርለት ታላቁ ሩጫ ለ21ኛ ጊዜ በአዲስ አበባ ባካሄደው ውድድር ላይ በጀመረው የአረንጓዴ ዘመቻ ከ 350 ኪሎግራም በላይ የሚመዝን ደረቅ ቆሻሻ ተሰብስቦ እንደገና ጥቅም ላይ እንዲውል ማድረጉን አስታውቋል። በ21 አመታት ታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ አረንጓዴ ዘመቻን የተቀላቀለው ታላቁ ሩጫ በቀጣይ በሀገሪቱ ላይ የሚያካሂዳቸው ውድድሮች የአካባቢ ጥበቃን ታሳቢ ያደረጉና የህብረተሰቡን ግንዛቤ የሚያሰፉ መሆናቸውንም ገልጿል። ስመኝሽ የቆየ በታላቁ ሩጫ ስለተከናወነው የአረንጓዴ ዘመቻና ጅማሮው ያመጣው ውጤት ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የኦፕሬሽን ዳይሬክተር ዳግም ተሾመ ጋር ቆይታ አድርጋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 08, 2023
ንግድ ባንክ በትግራይ እንደገና አገልግሎት መስጠት ጀመረ
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
ጆ ባይደን ዓመታዊ ንግግራቸውን ዛሬ ያደርጋሉ
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
አቡነ ፍራንሲስ በደቡብ ሱዳን ሰላም እንዲሰፍ ተማፀኑ
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
ወደ ትግራይ ክልል የሚወስዱ መንገዶች ጥገና መጠናቀቁ ተገለፀ
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
የደቡብ ክልል ውሳኔ ሕዝብ ውጤት እየተለጠፈ ነው
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
- የልብ ጤና ጉዳይ በዩናይትድ ስቴትስ ቁጥር አንድ ገዳዩ የልብ ደም ስሮች በሽታ