በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በነቀምቴ የመጀመሪያውን የሴቶች የብስክሌት ቡድን ስላቋቋመችው ወጣት በጥቂቱ


በነቀምቴ የመጀመሪያውን የሴቶች የብስክሌት ቡድን ስላቋቋመችው ወጣት በጥቂቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:56 0:00

በነቀምቴ ከተማ የተወለደችው ወጣት ሙርቲ ዱጋ ሰኚ 13 ብስክሌቶች እና የስፖርት አልባሳት ለከተማው ሴት ተማሪዎች ከሰሞኑ አበርክታለች። ሙርቲ በእንግሊዝ አገር ውስጥ የብስክሌት ውድድሮች ላይ ስትሳተፍ መቆየቷን ጠቁማ "ይሄን በጎ ተግባር ያከናወንኩትም ሴቶች በብስክሌት ስፖርትና ትምህርታቸው ምሳሌ እንዲሆኑ" ነው ስትል ለጋቢና ቪኦኤ ገልጻለች።

XS
SM
MD
LG