No media source currently available
የአፍሪካ ኅብረት ለኢትዮጵያ ግጭት ሰላማዊ መፍትኄ ለማፈላለግ ከአህጉሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ተጨማሪ ባለሙያዎችን እንደሚያሰልፍ አስታውቋል።